Friday, March 29, 2024
Google search engine
HomeSportበፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ፋሲል ከነማ እና ባህርዳር ከተማ 0ለ0 በሆነ ውጤት አቻ ተለያይተዋል። ሊጉን ፋሲል ከነማ በ17 ጨዋታዎች በሰበሰበው 42 ነጥቦች ሲመራ ኢትዮጵያ ቡና በበተመሳሳይ ጨዋታዎች በ33 ነጥቦች ሁለተኛ፣ ባህርዳር ከተማ ደግሞ በ30 ነጥቦች 3ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።

RELATED ARTICLES

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

- Advertisment -
Google search engine

Most Popular

Recent Comments